የመንግስት ንግድ ቤት ኪራይ ጨረታ ሳጥን ከነገ 18/02/2018 ዓ.ም ጀምሮ መክፈት ይጀመራል፡፡
ተጫራቾች ከታች በተቀመጠው ፕሮግራም መሰረት ከጠዋቱ 3 ጀምሮ ባምቢስ ከግሪክ ት/ት ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው የቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ በአካል በመገኘት የጨረታ ሂደቱን መከታተል የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የጨረታ መክፈቻ ፕሮግራም

ምንጭ፡ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ


















